institutional access

You are connecting from
Lake Geneva Public Library,
please login or register to take advantage of your institution's Ground News Plan.

Published loading...Updated

የሲአይኤ መጽሐፍ ክለብ - Ethiopia Observer

በ1950 በፈረንሳይ በስደት ይኖር የነበረው ፖላንዳዊ ጄርዚ ጊድሮይክ ሥነ ጽሑፋዊ ዳሰሳ የሚያደርግ መፅሔት ማሣተም ጀምሮ ነበር።ግን ወጪውን አልቻለውም። በተወሰነ መልኩ፥ የመፅሔቱ አላማ፥ ሀገሩ ፖላንድ ከወደቀችበት የኮሚኒስት ቀንበር ነፃ ማውጣት ነበር። በፈረንሳይ አገር የገንዘብ ድጋፍ ማግኘት አስቸጋሪ ሆነበት።ከሁለተኛው የዓለም ጦርነት በኋላ፥ በፓሪስ ከተማ የሚኖሩት፥ የፖላንድ ዜጎች ለራሳቸው በድህነት የሚማቅቁ ነበሩ።የፈረንሳይ ምሁራን ደግሞ ከሶቭየት ሕብረት ጋር በፍቅር ተነክፈው ነበር።ስለዚህም ጊድሮይክ ማንም ሊያደርገው እንደሚችለው ሁሉ ፤ የአሜሪካኖችን በር አንኳኳ። ምላሹን ያገኘው ካልተጠበቀ አካል ነው።ከአሜሪካ የስለላ ተቋም! የሲአይኤ አባላት ኩልቱራ የተባለውን መጽሔቱ ለመደገፍ በዓመት 10,0
DisclaimerThis story is only covered by news sources that have yet to be evaluated by the independent media monitoring agencies we use to assess the quality and reliability of news outlets on our platform. Learn more here.

1 Articles

Think freely.Subscribe and get full access to Ground NewsSubscriptions start at $9.99/yearSubscribe

Bias Distribution

  • There is no tracked Bias information for the sources covering this story.

Factuality 

To view factuality data please Upgrade to Premium

Ownership

To view ownership data please Upgrade to Vantage

Ethiopia Observer broke the news in Ethiopia on Sunday, July 13, 2025.
Sources are mostly out of (0)