institutional access

You are connecting from
Lake Geneva Public Library,
please login or register to take advantage of your institution's Ground News Plan.

Published loading...Updated

ምክርና ጥቆማ ለፌደራል ፖሊስ፤ የጅምላ ፍተሻ ሕዝብን ማሸበር ነው፤ - Ethiopia Observer

በትላንትናው የመንግስት ዜና እወጃ የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነሩ በሰጡት መግለጫ በአዲስ አበባ ከተማ ውስጥ ማህበራዊ ድህረ-ገጾችን በመጠቀም ለአመጽ ቅስቀሳ የሚያደርኩ አካላትን አድኖ ለመያዝ የተጠናከረ የጅምላ ፍተሻና የእጅ ስልክ ብርበራ እንደሚያደርግ ዛቻና ማስፈራሪያዎች የተቀላቀለበት መግለጫ ሰጥቷል። በመጀመሪያ ይህ ዜጎችን በየመንገዱ ድንገት አስገድዶ በማቆም ስልካቸውንም ሆነ እራሳቸውን የመበርበር እርምጃ ፍጹም ተቀባይነት የሌለው፣ የዜጎችን ሰብአዊ መብቶች የሚጥስና ሽብርን የሚነዛ ሕገ ወጥ እርምጃ ነው። የከፋ ችግር ሲኖርና ለአጭር ጊዜ ብቻ ተመጣጣኝ የሆነ ብርበራ ጥንቃቄ በተሞላው መልኩ ሊካሄድ ይችላል። ነገር ግን ፖሊስ በአዋጅ ከነገ ጀምሮ የሁሉንም ሰው ስልክ በየመንገዱ እበረብራለሁ ብሎ እንዲያውጅና
DisclaimerThis story is only covered by news sources that have yet to be evaluated by the independent media monitoring agencies we use to assess the quality and reliability of news outlets on our platform. Learn more here.

1 Articles

Think freely.Subscribe and get full access to Ground NewsSubscriptions start at $9.99/yearSubscribe

Bias Distribution

  • There is no tracked Bias information for the sources covering this story.

Factuality 

To view factuality data please Upgrade to Premium

Ownership

To view ownership data please Upgrade to Vantage

Ethiopia Observer broke the news in Ethiopia on Saturday, July 26, 2025.
Sources are mostly out of (0)

You have read 1 out of your 5 free daily articles.